ፖለቲካ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ነገ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እንደሚያካሂድ ይፋ አድርጓል። by admin April 5, 2025 written by admin April 5, 2025 12 በነገው ዕለት 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ እንደሚቀርብ አመልክቷል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀርቧል። ከዚህ ቀደም የብሔራዊ ባንክ በየ2 ሳምንቱ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እንደሚያወጣ መግለጹ አይዘነጋም። Share via 0 comment admin next post የበዓል ገበያዉ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ መሸመት ከአቅማችን በለይ ሆኗል ” – የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ተዛማጅ ልጥፎች “አሜሪካ ብቻዋን ቻይናን ልትጋፈጥ አትችልም” April 24, 2025 የትግራይ ህዝብ ከሰጠኝ እውቅናና ክብር በላይ የምመኘው የክብርና የምስጋና መድረክ የለም ” – አቶ... April 24, 2025 ከታሰሩት 14 ባለሙያዎች 7ቱ ሲፈቱ 7ቱ አሁንም በእስር ላይ ይገኛሉ ” – የጤና ባለሙያዎች April 24, 2025 የካቢኔ አባሉ ለእስር የዳረጋቸው ምንድን ነው ? April 24, 2025 የበዓል ገበያዉ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ መሸመት ከአቅማችን በለይ ሆኗል ” – የሀዋሳ ከተማ... April 5, 2025 ” 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች ከዚህ በኋላ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ... April 5, 2025 Leave a Comment Cancel Reply